NEWS

Ethiopian Rally in Canberra, Australia, July 8, 2005 

Ethiopian Review / aty[yn r`w

Bknbr / awstrly Y'ml 1 Qn  
Yaty[ywyn Slf

BTKtty Bsdst wn wn Yawstrly KTmc Bmnr aty[ywyn
IR
-Wyn Slmw Slfc skhd MSnBtCw ytWsl#  Bawstrly
Y
mGo aty[ywyn yhnn YWGn agrNtCwn BMQUl ]rb 'ml 1  
Qn Bwn KTmw knbr Dmq Yaty[ywyn Slmw Slf akhDwl#  
yh Slf BTLy YTZgJw2 B]Lm aQf DRj BamRk@ Bawrp an  
Bllcm akbbwc YTQnjt YTqwm Slf akl BMhn NBr# Slfn  
yZgjt@dmkrs Laty[y Ydgf bdnBmlBrn^Yaty[y  
kmnt B`ktryn^^ Yqnjtn 'bRt Ydgf bdnc Bsdn Bgr  
NBr#

Bbz Mt YmqUr aty[ywyn Ksdnn mlBrn KTmc Bgl  
Mknwcn Bawtbsc NBr WD knbr TgZw YDRst# aty[ywyn  
Slmw SlfCwn YJMrt Bawstrly Ywx gdy mnstr 'ni  
ft Lft shn@ Qnn ml sul YwLw znbn brd  sygdCw  
KUwt amst S]t Jmr MFkrcnn Mzmrcn sySm qyTwl#  
SlFoc kSmwCw MFkrc wsu2 YmKTlt yGoBtl@

MLs Gdy Nw

Yaty[y 'zb dmi yKBr

YTxBRBR Ymrx wut anQBlm

YWGnccnn Dm yFSs Lfrd yqRb

The EPRDF government is terrorizing the people

We condemn state terrorism

Free political prisoners

One country, one people 

aty[ywyn Lawstrly Mng.t YTZgJwn Dbdb BTWkycCw
amk
yNt aqrBwl# Yawstrlyn Ywx gdy mnstr WkLw
Db
dbwn YTQBltn LSlFow nggr yDRgt Yafrk kfl ;lf
mn
str brnDn drn shn2 asCwmYaty[yn hnt Bulq
BMK
tTl ly Nn# bstchnm BmGb anwqLn# Mlaktcchnm
Y
awstrly Mng.t tkRt BMsUt BmQuLw smnt Katy[y
Mng.t
gr LMNgGr WD ads aBb TWky anDmlk
a
stwqchwLhbLwl#

aty[ywyn SlFocm BMQUl WD anglz ambs^ amRk
a
mbs^ andhm awrp ynYn i/btc BMhd TMssy Dbdbwcn  
syQrb@ YYi/btcm bL.lunc YSlFocn TWkyc aNggRwl#

Slmw SlFow Kly BTUQst btwc L.st S]t yhl TZwwr  
Mlaktcn kSm Bhl^ tgln LWDftm aUnkr LMQUl  
BMSmmt YaLt knwn Bskt TUnql#

 

 


Ethiopian Rally in Canberra, Australia, July 8, 2005

Ethiopian Review
 
በካምቤራ / አውስትራሊያ የሓምሌ 1 ቀን የኢትዮጵያውያን ሰልፍ
 
በተከታታይ በስድስት ዋና ዋና የአውስትራሊያ ከተሞች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጸረ-ወያኔ ሰላማዊ ሰልፎች ሲካሄዱ መሰንበታቸው ይታወሳል።  በአውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ይህንኑ የወገን አጋርነታቸውን በመቀጠል አርብ ሓምሌ 1 ቀን በዋና ከተማዋ ካምቤራ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። ይህ ሰልፍ በተለይ የተዘጋጀው፡ በአለም አቀፍ ደረጃ በአሜረካ፤ በአውሮፓ ና በሌሎችም አካባቢዎች የተቀናጁት የተቃውሞ ሰልፍ አካል በመሆን ነበር። ሰልፉን ያዘጋጁት፤ "ዲሞክራሲ ለኢትዮጵያ የድጋፍ ቡድን" በሜልበርን፤ "የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ በቪክቶሪያ" ና፤ የቅንጅትና ህብረት የድጋፍ ቡድኖች በሲድኒ በጋራ ነበሩ።

በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ከሲድኒና ሜልበርን ከተሞች በግል መኪናዎችና በአዎቶብሶች ነበር ወደ ካምቤራ ተጉዘው የደረሱት። ኢትዮጵያውያኑ ሰላማዊ ሰልፋቸውን የጀመሩት በአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ህንጻ ፊት ለፊት ሲሆን፤ ቀኑን ሙሉ ሲጥል የዋለው ዝናብና ብርድ ሳያግዳቸው ከጠዋቱ አምስት ሰአት ጀምሮ መፈክሮችንና መዝሙሮችን ሲያሰሙ ቆይተዋል። ሰልፈኞቹ ካሰሙዋቸው መፈክሮች ውስጥ፡ የሚከተሉት ይገኙበታል፤

መለስ ገዳይ ነው
የኢትዮጵያ ህዝብ ድምጽ ይከበር
የተጭበረበረ የምርጫ ውጤት አንቀበልም
የወገኖቻችንን ደም ያፈሰሱ ለፍርድ ይቅረቡ
The EPRDF government is terrorizing the people
We condemn state terrorism
Free political prisoners
One country, one people

ኢትዮጵያውያኑ ለአውስትራሊያ መንግስት የተዘጋጀውን ደብዳቤ በተወካዮቻቸው አማካይነት አቅርበዋል። የአውስትራሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወክለው ደብዳቤውን የተቀበሉትና ለሰልፈኛው ንግግር ያደረጉት፡ የአፍሪካ ክፍል ሃላፊ ሚኒስቴር ብሬንደን ዶራን ሲሆኑ፡ እሳቸውም "የኢትዮጵያን ሁኔታ በጥልቅ በመከታተል ላይ ነን። ብሶታችሁንም በሚገባ እናውቃለን። መልእክቶቻችሁንም የአውስትራሊያ መንግስት ትኩረት በመስጠት በሚቀጥለው ሳምንት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ለመነጋገር ወደ አዲስ አበባ ተወካይ እንደሚልክ አስታውቃችሁዋለሁ" ብለዋል።

ኢትዮጵያውያን ሰልፈኞቹም በመቀጠል ወደ እንግሊዝ ኤምባሲ፤ አሜረካ ኤምባሲ፤ እንዲሁም አውሮፓ ዩንየን ጽ/ቤቶች በመሄድ ተመሳሳይ ደብዳቤዎችን ሲያቀርቡ፡ የየጽ/ቤቶቹም ባለስልጣኖች የሰልፈኞቹን ተወካዮች አነጋግረዋል።

ሰላማዊ ሰልፈኛው ከላይ በተጠቀሱት ቦታዎች ለሶስት ሰአት ያህል ተዘዋውሮ መልእክቶቹን ካሰማ በሁዋላ፤ ትግሉን ለወደፊትም አጠናክሮ ለመቀጠል በመሰማማት የእለቱ ክንውን በስኬት ተጠናቆአል።
http://www.ethiopic.com/unicode/aids_in_amharic_geezedit_unicode.htm

atypk.km
a-ml w aberra@ethiopic.com w Top WDly
© 1985-2005 ABSHA/ECS 1Mbt2 19077-19097 ]!m! Yaty[y kmpyTrcn sftwr